በሜልበርን-አውስትራሊያ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሔደ

Comm2.JPG

Ethiopian Amhara Community members and supporters protested against the Ethiopian Government in Melbourne, Australia, on 13 August 2023. Credit: SBS Amharic

በሜልበርን የአማራ ሕብረት ማኅበር እሑድ ነሐሴ 7 / ኦገስት 13 በአማራ ክፍለ አገር በመካሔድ ላይ ያለው ግጭት በሰላማዊ ሰዎች ሕይወት ላይ እያደረሰ ካለው ጥፋት ጋር አያይዞ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ የማኅበረሰቡ አባላትና ደጋፊዎች ተገኝተው የተቃውሞ ድምፃቸውን አሰምተዋል። ማኅበሩ በአባላቱና በስሙ ባለ አራት ነጥብ ጥሪዎችን አቅርቧል።


አንኳሮች
  • በሜልበርን የአማራ ማሕበረሰብ ማኅበር
  • የተቃውሞ ሰልፍ
  • የለውጥና ድጋፍ ጥሪ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በሜልበርን-አውስትራሊያ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሔደ | SBS Amharic