"የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ኢትዮጵያውያን-ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ አጋሮች ላደረጉት የጎላ ሚና ምስጋናዬን አቀርባለሁ" ዶ/ር አሥራት አፀደወይን

Dr Asrat Atsedeweyn II.jpg

Dr Asrat Asedeweyn, President of the University of Gondar. Credit: A.Atsedeweyn

"የዩኒቨርሲቲ ትምህርትን በአማርኛ ቋንቋ ለማድረግ የምንችልበት ጊዜ ላይ ነን ብዬ አላምነም፤ ወደፊት ግን ወደ እዚያ እንደምናመራ ምንም ጥርጥር የለኝም" ያሉት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን፤ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የላቀ ደረጃ ላይ መድረስ ኢትዮጵያውያን-ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ አጋሮች ስለነበራቸውና ስላላቸው የጎላ ሚና ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • አገር አቀፍ የትምህርት ጥራት ደረጃ ውድቀት፣ ክለሳና የትግበራ ጅማሮ
  • የአማርኛ ቋንቋን ለዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያነት የመጠቀም ፋይዳ
  • ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የላቀ ውጤት የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሚና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service