"ከጥፋት የሚያሻግረን ይቅርታ ነው፤ መፍትሔ የሚሰጠን ወደ አንድነት መሰብሰብ ብቻ ነው" ዳይሬክተር ሕልዳና በላይ

PIC SImET.jpg

Simet. Credit: Y.Yilma and H.Belayneh

የሲመት ፊልም ፀሐፌና ዳይሬክተር - ሕልዳና በላይነህና የሲመት መሪ ተዋናይና ፕሮዳክሽን ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ያሬድ ይልማ፤ በለንደን የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ ለተመልካቾች ለዕይታ ስለበቃው ሲመት ፊልም ጭብጦች፣ የተመልካቾች አተያዮችንና በቀጣይነት ለዕይታ ለማቅረብ ስለወጠኑት ሲመት ቁጥር 2 ይዘት ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ሲመት በሎንዶን
  • የሎንዶን ነዋሪ ኢትዮጵያውያን የአገር ፍቅር ስሜት
  • ይቅርታ፣ ምሕረትና አንድነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service