"አማራነትና ኢትዮጵያዊነትን መለያየት አይቻልም፤ ኢትዮጵያዊነት የአማራነት አካል እንደሆነ ሁሉ" ትዕግሥት ከበደ

Tigist Kebede.jpg

Tigist Kebede. Credit: SBS Amharic

አቶ ሳሙኤል አበበ፤ በሜልበርን የአማራ ሕብረት ማኅበር ሊቀመንበርና ወ/ሮ ትዕግሥት ከበደ በሜልበርን የአማራ ሕብረት ማኅበር አባልና የአማራ ማኅበረሰብ ተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪ፤ እሑድ ነሐሴ 7 በአውስትራሊያ ሜልበርን ከተማ ፊዴሬሽን አደባባይ ስለተካሔደው ሰልፍ ክንውን ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የተቃውሞ ሰልፍ ፋይዳዎች
  • በሜልበርን የአማራ ማኅበረሰብ ዋነኛ ጥያቄዎች
  • ኢትዮጵያዊ ማንነትና ትብብር

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"አማራነትና ኢትዮጵያዊነትን መለያየት አይቻልም፤ ኢትዮጵያዊነት የአማራነት አካል እንደሆነ ሁሉ" ትዕግሥት ከበደ | SBS Amharic