የጤና ክብካቤ ስልጠና ከአውስትራሊያ ወደ ኢትዮጵያ

TAA.png

Tamrat Achamyeleh (L), and Nurse Ayantu Bayu (R). Credit: Achamyeleh and Bayu

አቶ ታምራት አቻምየለህና ነርስ አያንቱ ባዩ እንደምን ከሌሎች የአውስትራሊያና ዩናይትድ ስቴትስ ነዋሪ ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ጋር "Ethio-Auss Health Care training Center" በሚል ስያሜ የጤና ክብካቤ ማሰልጠኛ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ አቋቁመው አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የጤና ክብካቤ ማሰልጠኛ ማዕከል ምሥረታና የአገልግሎት ተልዕኮ
  • የስልጠና ጥራት ደረጃ
  • ከአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ሆስፒታሎች ጋር ስምምነት ፍረማ
  • ምሩቃንን ለአገር ውስጥና ለባሕር ማዶ ሥራ መስክ ማብቃት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የጤና ክብካቤ ስልጠና ከአውስትራሊያ ወደ ኢትዮጵያ | SBS Amharic