"አውስትራሊያውያን ጥሬ ክትፎ እያዘዙን መብላት ለምደዋል" ወርቅነህ ባይህ

Yeshi Buna.jpg

Workneh Bayih (L), and Yeshi Belhu (R). Credit: W.Bayih and Y.Belhu

እሑድ ሴፕቴምበር 18 / መስከረም 8 ከ10:00am - 5:00pm በብሪስበን ከተማ የአውስትራሊያ ሞዛይክ መድብለ ባሕል ፌስቲቫል በሮማ ስትሪት፣ ፓርክላንድ ይካሔዳል። ፌስቲቫሉ የምግብ አቅርቦትና የምግብ አበሳሰል ትዕይንቶችን አካትቶ የተለያዩ ክንዋኔዎች ይስተናገዱበታል። በባሕላዊ ምግብ ተሳታፊ የሆነው የሺ ቡና፤ ኢትዮ - አፍሪካውያን ካፌና ሬስቶራንት ባለቤት አቶ ወርቅነህ ባይህ ስለ ፌስትቫሉና የየሺ ቡና መሰናዶዎች ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service